Catholic Bishops Conference of Ethiopia

Please select a Mobi Menu from the Menu Locations tab in order to make your header display as intended.

Catholic Bishops Conference of Ethiopia
  • Home
  • ABOUT CBCE
    • Who We Are
    • CBCE History
    • Dioceses and Eparchies
    • CBCE General Secretariat
      • Management
      • Contact
  • Documents
  • Work With CBCE
  • Media
    • CBCE Current
    • CBCE Press Releases
    • CBCE Social Medias
    • Photo Gallery
    • CBCE Pastoral Letters
  • CBCE TUBE

20ኛው የምስራቅ አፍሪካ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ እሑድ ሐምሌ 3 ቀን 2014 ዓ.ም. በታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ቤንጃሚን ማካፓ ስታዲየም በታላቅ ድምቀት በይፋ ተከፍቷል።

admin
July 11, 2022
Uncategorized
20ኛው የምስራቅ አፍሪካ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ እሑድ ሐምሌ 3 ቀን 2014 ዓ.ም. በታንዛኒያ ዳሬ ሰላም ቤንጃሚን ማካፓ ስታዲየም በታላቅ ድምቀት በይፋ ተከፍቷል።
የመክፈቻ ስነስርዓቱ በዛሬው ዕለት ከጠዋቱ 2 ሰዓት የተጀመረ ሲሆን ከመላው ታንዛኒያ የተወከሉ እና የተሰባሰቡ ካቶሊካውያን ህጻናት፤ ወጣቶች፤ እናቶች እና አባቶች በደማቅ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ ስነስርዓት ለአመሲያ አባል ሀገራት ብጹዓን ጳጳሳት፣ ካህናት ደናግላን እና ከተለያዩ ማህበራት እና የሥራ ዘርፍ ለተወከሉ ምዕመናን አቀባበል አድርገዋል። የኢትዮጵያ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤም በብጹዕ ካርዲናል ብርሃነየሱስ የተመራ ልዑካን ብጹዓን ጳጳሳት፣ ካህናት እና ምዕመናን በመያዝ በዕለቱ በመክፈቻው መስዋዕተ ቅዳሴ ላይ ተገኝተዋል።
መስዋዕተ ቅዳሴው ከሁሉም አባል ሀገራት በተወከሉ ብጹዓን ጳጳሳት የተመራ ሲሆን የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንቸስኮስ መልዕከት፤ የ20ኛው ጉባኤ መሪ ቃል “የሁላችንም መኖሪያ ቤት የሆነችውን ምድርን እንንከባከብ” መሰረት በማድረግ የተላለፈ መልዕክት እንዲሁም የእንኳን ደህና መልዕክቶች ተላልፈዋል።
#amecea2022 #tanzania
Previous Story
Representatives of the Manos Unidas (United Hands) visited Ethiopia
Next Story
20ኛው የምስራቅ አፍሪካ ካቶሊክ ጳጳሳት ጉባኤ ሐምሌ 4 ቀን 2014 ዓ.ም. የመክፈቻ ስብሰባዉን አድርጓል።

Related Articles

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መሃመድ እድሪስ ከኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን መሪዎች ጋር ውይይት አድረጉ።

ጥር 2 ቀን 2017 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ብፁዓን ጳጳሳት...

Catholic Bishops Conference of Ethiopia: Pastoral message for Advent, December 2024 

“Come now, let us reason together”  Isaiah 1:18  All Catholic...